Ethiopia TV +

የቀጥታ ስርጭት, ፊልሞች እና ሙዚቃ

ሓተታ ዘርአ ያዕቆብ : የዘርዓ ያዕቆብ የፍፃሜ ታሪክ

ልጄም አድጎ ያማረ ጎበዝ ሆነ፡፡ ሃያ ዓመትም በሆነ ጊዜ እርሱ ባለማወቅ ወደ ምንኩስና እናዳዘነበለ አወቅሁ፡፡ "ይህ ስራ ፈጣሪ ለኛ የሰራልንን ሥርዓት ያፈርሳልና አይገባም" ብየ ብዙ ተቆጣሁት፡፡ "ነገር ግን በተፈጥሯችን ስርዓት ሚስት አግብተህ ኑር" አልኩት፡፡ "እሺ ሚስት ስጠኝ" አለኝ፡፡ ላምጌ ከተባለው አገር መድሃኒት የተባለች የአርብቶ አደሮችን አለቃ ያማረች ልጅ ፈልጌ አገኝሁ፡፡ ልጄም በእርሷ ተደሰተ፡፡ አባቷም አስራ አምስት ከብቶችና ልብሶችም ሰጣት፡፡ ለልጄም ሚስት ሆነችው አብረውም በፍቅር ነበሩ ፡፡ ከሁለት አመትም በኋላ ወንድ ልጅ ወለደች፡፡ ደስታየ አልኩት፡፡ መልሳም ሴት ልጅ ወለደች ዋጋየ አልኳት፡፡ ከመልካም ሁሉ ያጠገበኝ እግዚያብሔርን አመሰገንኩት፡፡ እኔም ለሰዎች ክርስቲያን እመስላቸው ነበር፡፡ ነገር ግን በልቤ እርሱ እንዳስታወቀኝ የሁሉ ፈጣሪና የሁሉ ጠባቂ በሆነ በእግዚያብሔር ካልሆነ በስተቀር በማንም አላምንም፡፡ አማኝ ሳልሆን አማኝ እመስላለሁ፡፡ በእግዚያብሔር ዘንድ ይህ ያስቀጣኝ ይሆን? ብየ አሰብኩ፡፡ ሰዎችን እንዲህ አታልላቸዋለሁ፡፡ ሰዎችን ማታለል ይገባልን? አልኩ፡፡ እውነቱን ብነግራቸው ለሰዎች ትልቅ ጥፋት ካልሆነ በስተቀር ሃሳቤን መግለፄ ጥቅም የለውም፡፡ሊሰድቡኝና ሊያባርሩኝ ካልሆነ በስተቀር አይሰሙኝም፡፡ ስለዚህ እነርሱን መስየ ከሰው ጋር እኖራለሁ አልኩ፡፡ እርሱ እንዳስታወቀኝ በእግዚያብሔር ዘንድ ኖርኩ፡፡ ከኔ በኋላ የሚመጡ እንዲያውቁ ግን እስክሞት ድረስ በእኔ ዘንድ ሸሽጌ የምይዘውን ይህን መፅሃፍ በተማሪየ ገፋፊነት ልፅፍ ወደድኩ፡፡ ከሞቴ በኋላ አዋቂና መርማሪ ሰው ቢገኝ ግን በሃሳቤ ላይ ሃሳቡን እንዲጨምርበት እለምነዋለሁ፡፡ ይኸው እኔ ከዚህ በፊት ያልተመረመረውን መመርመር ጀመርኩ፡፡ የሃገራችን ሰዎች በእግዚያብሔር ረድኤት አዋቂዎች እንዲሆኑ፣ እውነትንም ወደማወቅ እነዲደርሱ፣ ሐሰትን እንዳይፈልጓትና አመፃንም ተስፋ አድርገው ዝም ብለው ከከንቱ ወደ ከንቱ እንዳይሄድ እውነትን እንዲያውቁና ወንድሞቻቸውን እንዲወዱ፣ እንግዲህ እስከ አሁን እንደሚደርጉት በከንቱ በሃይማኖታቸው እንዳይጣሉ እኔ የጀመርኩትን አንተ ጨርሰው ይህንን ያወቀና ከዚህም የተሻለ እሚያውቅ ቢገኝ ያስተምረውና ይፃፈው፡፡ እግዚያብሔር እንደ ልቡ ይስጠው፡፡ ፈቃዱን ሁሉ ይፈፅምለት፡፡ እኔ እንዳጠገበኝ ሥፍር በሌለው መልካምም ያጥግበው፡፡ እኔን እስከ ዛሬ ብፁዕ አድርጎ እንዳስደሰተኝ በዚህ ምድር ብፁዕ አድርጎ ያስደስተው፡፡ በዚህ መፅሃፌ ከኔ በላይ እሚሳደብና እንዲያምርለት የሚፈልግ ግን እግዚያብሔር እንደ ምግባሩ ይስጡ አሜን፡፡  

ተዛማጅ ልጥፎች:

  • ሓተታ ዘርአ ያዕቆብ : በሃይማኖት ስለመጣው መቅሰፍትና የፋሲለደስ ታሪክ በ 1635 ዓ/ም በህዝብ ሃጢያት እና ፍቅረቢስነት ፍቅር ማጣት በኢትዮጵያ ሁሉ ትልቅ እረሃብ ብርቱ መቅሰፍት ሆነ፡፡ ንጉስ ሱስንዮስና የአቦነ አልፎንዝን ሃይማኖት የተቀበሉ ሃይማኖታቸውን ያልተቀበሉ ወንድሞቻቸውን መጀመሪያ ገደሉ፣ አባረሩ፡፡ የተሰደዱትም በኋላ ከጠላቶቻቸው ብዙዎቹን ገደሉና አፀፋ መለሱ፡፡ በኋላቸውም ሆነ በፊታቸው የእግዚያብሔር ፍርሀት … ተጨማሪ ያንብቡ
  • ሓተታ ዘርአ ያዕቆብ : ስለ ሕጋዊ የፈቃድ ጋብቻ ይህ መንገድ ወደ አበሳ ይስባልና ሴት የሌላቸው ወንድ ብቻውን ይኖር ዘንድ እንደማይገባው አወኩ፡፡ ለፊተኞቹ ሴት ታስፈልጋቸዋለች እንጅ ወንድ ብቻውን ይኖር ዘንድ መልካም አይደለም፣ እንደተባለው በሰሩት ወጥመዳቸው እንዳይጠመዱ ሰዎች ተፈጥሯቸውን ክደው ሊኖሩ አይገባቸውም፡፡ ጌታየ ሀብቱም የዘመኑን ክፋት ፈርቼ መሰልኩ እንጂ መነኩሴ አይደለሁም አልኩት፡፡ … ተጨማሪ ያንብቡ
  • ሓተታ ዘርአ ያዕቆብ : ስለ ጌታየ ሀብቱ ሞትና የልጁ ታሪክ ካንድ አመት በኋላ ጌታየ ሀብቱ ሞተብንና እጅግ አዘንን፡፡ ትልቅ ለቅሶ አለቀስን እሱ ሳይሞት ጠርቶ ይኸው እኔ እሞታለሁ እግዚያብሔር ይጠብቃችሁ ይባርካችሁና አንተም ለልጆቼ አባት ሁናቸው አለኝ፡፡ አንድ በሬና አንድ በቅሎም ሰጠኝ፡፡ ለሚስቴም ሁለት ላሞች ከነልጆቿ ሰጣት፡፡ ስለነፍሴ ፀልዩ ብሎን በእግዚያብሔር ሰላም ሞተ፡፡ እርሱ በተባረከች ነፍሱ አረፈ… ተጨማሪ ያንብቡ
  • ሓተታ ዘርአ ያዕቆብ መግቢያ እግዚያብሔርን የምትፈሩ ሁሉ ለነፍስ ያደረጋችሁትን መናገር እጀምራለሁና ኑ ስሙኝ፡፡ ሁሉን በፈጠረ መጀመሪያና መጨረሻ በሆነ ሁሉን በያዘና የህይወትና የጥበብ ሁሉ ምንጭ በሆነ እግዚያብሔር በሰጠኝ ረዥም እድሜየ ትንሽ እፅፋለው፡፡ ነፍሴ በእግዚያብሔር ዘንድ የተከበረች ትሁን ጆሮዎችም ሰምተው ይደሰቱ፡፡ እኔ እግዚያብሔርን ፈለኩት መለሰልኝ፡፡ አሁንም እናን… ተጨማሪ ያንብቡ
  • ሓተታ ዘርአ ያዕቆብ : የዘርዓ ያዕቆብ የፍፃሜ ታሪክ ልጄም አድጎ ያማረ ጎበዝ ሆነ፡፡ ሃያ ዓመትም በሆነ ጊዜ እርሱ ባለማወቅ ወደ ምንኩስና እናዳዘነበለ አወቅሁ፡፡ "ይህ ስራ ፈጣሪ ለኛ የሰራልንን ሥርዓት ያፈርሳልና አይገባም" ብየ ብዙ ተቆጣሁት፡፡ "ነገር ግን በተፈጥሯችን ስርዓት ሚስት አግብተህ ኑር" አልኩት፡፡ "እሺ ሚስት ስጠኝ" አለኝ፡፡ ላምጌ ከተባለው አገር መድሃኒት የተባለች የአርብቶ አደሮችን … ተጨማሪ ያንብቡ

ታዋቂ ልጥፎች

እኛ ተከታታይ ፊልሞችን እና በርካታ የተጨመረ ነጻ ይዘት ወይም የደንበኝነት ምዝገባን የሚያቀርብ ጣቢያ ነው, በእርግጥ በቀጥታ እና በቀጥታ ለመመልከት እና ጥራት ያላቸውን የጥራት ደረጃ ይዘት ለማቅረብ በምናደርጋቸው ጥረቶች እና በጥራት ላይ አናመክርም. የምንሰግበው ነጻ የዥረት አገልግሎት ከሚሰጠን በስተቀር, ተከታታይ ፊልሞችን እና ፊልሞችን ወደ ኮምፒውተርዎ ማውረድ ይችላሉ, ቆይተው ለማየት እንዲያደርጉዋቸው, ለምሳሌ የበይነመረብ ግንኙነት ከሌለዎት. በቀጥታ ወደ ፊልሞች ከመሄድ የተሻለ ይሆናል, ሁሌም አስር ኪሎ ግራም ለ 2 ሰዓታት ፊልም አንፈልግም ማለት ነው, ስለዚህ ጣቢያዎቻችን ለቀኝ እይታ እና ተከታታይ ፊልሞችን ያቀርባሉ, ይህም አንድ ጊዜ ጠቅ በማድረግ ይዘትዎን በጥሩ ጥራት ለመመልከት ያስችልዎታል. እንዲሁም በቴሌቪዥን ወይም በሌሎች የዥረት አገልግሎት ላይ ለሚደረግ ማንኛውም ምርመራ የተመረጠውን በይነመረብ በቀጥታ መመልከት ይመርጣል. አብዛኛዎቹ እነዚህ አገልግሎቶች የሚከፈልባቸው ወይም ጥራት የሌላቸው ናቸው. ጊዜን እና አላስፈላጊዎቹን ፍለጋዎች ለመቆጠብ, በጣም ደጋግመው ጣቢያውን እናምናለን, ስለዚህ አብዛኛዎቹ ፊልሞች እና ተከታታይ ፊልሞች ቅድመ እይታ ወደ መጀመሪያ ጣቢያችን ይሄድና ከሌሎች ጣቢያዎች በበለጠ ፍጥነት ይሻሻላሉ. ከተለቀቀው ፊልም ወይም ተከታታይ ጋር በጣቢያው ላይ በቋሚነት ለመመልከት ሁሉም ፊልሞች እና ተከታታይ ፊልም ቅድመ-ኮድ ውስጥ ይቀመጣሉ, ስለዚህ ስራዎን ለእርስዎ እየሠራን ስለሆነ በድር ላይ ትርጉሞችን መፈለግ የለብዎትም. የመስመር ላይ ፊልሞች እና ፊልሞች የእርስዎ አዲሱ ፊልም ነው.